በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ፓርቲዎቹ የድርድሩን አጀንዳ የሚያደራጅ ኮሚቴ አቋቋሙ


ድርድር ለመጀመር እየተዘጋጁ ያሉት ገዥው ኢህአዴግና ሀገር አቀፍ ፓርቲዎች ከመካከላቸው ሦስት ቋሚ አደራዳሪዎችን መርጠዋል፡፡ የድርድሩን አጀንዳ የሚያደራጅ ኮሚቴም አቋቁመዋል፡፡

ድርድር ለመጀመር እየተዘጋጁ ያሉት ገዥው ኢህአዴግና ሀገር አቀፍ ፓርቲዎች ከመካከላቸው ሦስት ቋሚ አደራዳሪዎችን መርጠዋል፡፡ የድርድሩን አጀንዳ የሚያደራጅ ኮሚቴም አቋቁመዋል፡፡

የፖለቲካ ፓርቲዎች የክርክርና የድርድር የአሠራር ረቂቅ ደንብ በተሰኘው ሰነድ ላይ የሚያደርጉት ውይይት በመጠናቀቁ ነው ኢህአዴግና ሀገር አቀፍ ፓርቲዎች ወደ ቀጣይ ጉዳዮች የገቡት፡፡ በዚህ ሰነድ ከተጠቀሱት ነጥቦች የበለጠ ጊዜ የወሰደው ደግሞ የአደራዳሪዎች ጉዳይ ነው፡፡

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

ፓርቲዎቹ የድርድሩን አጀንዳ የሚያደራጅ ኮሚቴ አቋቋሙ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:20 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG