አስተያየቶችን ይዩ
Print
የገዥው ፓርቲ ኢህአዴግ ሥራ አስፋፃሚ ኮሚቴ ከሰኔ 15ቱ አጋጣሚ ወዲህ የመጀመሪያው የሆነውን ስብሰባውን ዛሬ ማካሄዱ ጀመሯል።
በቅርቡ ባወጧቸው መግለጫዎች ከፍተኛ መወራወር ውስጥ የገቡት የ አዴፓና የህወሓት ከፍተኛ መሪዎች ከዚህ ክስተት ወዲህ ሌንድ ስብሰባ አብረው ሲቀመጡ የዛሬው የመጀመሪያ ጊዚያቸው ነው።
የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
No media source currently available
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ