No media source currently available
የገዥው ፓርቲ ኢህአዴግ ሥራ አስፋፃሚ ኮሚቴ ከሰኔ 15ቱ አጋጣሚ ወዲህ የመጀመሪያው የሆነውን ስብሰባውን ዛሬ ማካሄዱ ጀመሯል።