በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኢህአዴግ ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ መግለጫ


በኢትዮጵያ እየተካሄደ ያለው ለውጥ ጥልቅ ሰፊና ትልቅ ተስፋ ይዞ የመምጣቱን ያህል ሥጋቶችንም ያዘለ መሆኑን የኢህአዴግ ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አስታውቋል፡፡

በኢትዮጵያ እየተካሄደ ያለው ለውጥ ጥልቅ ሰፊና ትልቅ ተስፋ ይዞ የመምጣቱን ያህል ሥጋቶችንም ያዘለ መሆኑን የኢህአዴግ ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አስታውቋል፡፡ ሕዝባዊ መሰረት የሌላቸው ፀረ ለውጥ አስተሳሰቦችም በተቀናጀ መንገድ እየተመሩ ተግዳሮቶች ሆነውበታል ብሏል፡፡

በኢህአዴግ አባል ድርጅቶች መካከል የአካሄድ ዝንፈቶችና እርስ በርስ የመጠራጠር ችግሮች በቀጣይ እንዲስተካከሉ ከመግባባት ላይ መደረሱንም ነው ሥራ አስፈፃሚው ኮሚቴ ያመለከተው፡፡ እነዚህ ሁኔታዎች ግን በዝርዝር አልተብራሩም፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

የኢህአዴግ ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ መግለጫ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:55 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG