በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኢሕአዴግ ጉባዔውን አጠናቀቀ


አሥረኛው የኢሕአዴግ ጉባዔ በመቀሌ
አሥረኛው የኢሕአዴግ ጉባዔ በመቀሌ

አሥረኛው የኢሕአዴግ ጉባዔ አቶ ኃይለማርያም ደሣለኝን ሊቀመንበር፤ አቶ ደመቀ መኮንንን ምክትል አደርጎ መርጧል፡፡

please wait

No media source currently available

0:00 0:04:38 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

አሥረኛው የኢሕአዴግ ጉባዔ አቶ ኃይለማርያም ደሣለኝን ሊቀመንበር፤ አቶ ደመቀ መኮንንን ምክትል አደርጎ መርጧል፡፡

ጉባዔው ባለዘጠኝ ነጥብ የአቋም መግለጫ አውጥቶ ተጠናቅቋል፡፡

“በሃገሪቱ እየተመዘገበ ያለውን ፈጣን ዕድገት ከሕዝቡ ጋር በመሆን እንቀጥላለን” ብሏል አሕአዴግ፡፡

የመልካም አስተዳደር ችግሮችን ለመፍታትም የሞት የሽረት ትግል እንደሚያደርጉም አባላቱ መናገቸው ተጠቅሷል፡፡

ሊቀመንበሩ አቶ ኃይለማርያም ደሣለኝ በምርጫ ተፎካካሪ ከነበሩ ድርጅቶች ጋር ኢሕአዴግ በሕጋዊና በሠላማዊ መንገድ ለመሥራት እንደሚተባበርም ገልፀዋል፡፡

የአረና መድረክ የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ አንዶም ገብረሥላሴ ጥሪው እንደተለመደው ለፕሮፓጋንዳ ፍጆታ የተደረገ ነው ሲሉ አጣጥለውታል፡፡

ለሙሉው ዘገባ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

XS
SM
MD
LG