በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በፓርቲዎች ድርድር ዓለምቀፍና ሀገር አቀፍ ተቋማት ይሳተፋሉ


የፓርቲዎች ቅድመ ድርድር
የፓርቲዎች ቅድመ ድርድር

በገዥው ኢህአዴግና በሀገር አቀፍ ፓርቲዎች መካከል ሊካሄድ የታቀደው ድርድር ከአንድ ወር ባነሰ ጊዜ ውስጥ እንደሚጀመር አጀንዳ ለማደራጅት የተቋቋመው ኮሚቴ አስታወቀ፡፡

በገዥው ኢህአዴግና በሀገር አቀፍ ፓርቲዎች መካከል ሊካሄድ የታቀደው ድርድር ከአንድ ወር ባነሰ ጊዜ ውስጥ እንደሚጀመር አጀንዳ ለማደራጅት የተቋቋመው ኮሚቴ አስታወቀ፡፡

የኮሚቴው አባላት እንዳሉት በታዛቢነት የሚሳተፉ አስራ ሁለት ዓለምቀፍና ሀገር አቀፍ ተቋማትም በፓርቲዎች ስምምነት ተመርጠዋል፡፡

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

በፓርቲዎች ድርድር ዓለምቀፍና ሀገር አቀፍ ተቋማት ይሳተፋሉ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:58 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG