በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኢህአዴግ እና የተቀዋሚ ድርጅቶች ድርድር ሂደት - ከፓርቲ አመራሮች ጋር ውይይት


ከኢትዮጵያው ገዢ ፓርቲ ኢህአዴግ ጋር ለመደራደር ፈቃደኛ የሆኑ የተቃውሞ ድርጅቶች እየተደራደሩ መሆናቸው ያታወቃል።

ከኢትዮጵያው ገዢ ፓርቲ ኢህአዴግ ጋር ለመደራደር ፈቃደኛ የሆኑ የተቃውሞ ድርጅቶች እየተደራደሩ መሆናቸው ያታወቃል።

የድርድሩ ሂደት በአሁኑ ወቅት ምን ላይ እንደደረሰ እንዲያብራሩልን የመኢአድ ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ ሙሉጌታ አበበንና የኢደፓ ሊቀመንበር ዶክተር ጫኔ ከበደን ጋብዘናል።

የድርድሩ ዋና ዓላማ ችግሮችን በውይይት ለመፍታት የሚያስችል አሰራር እንዲፈጠር እንዲሁም ብሔራዊ ስሜት ከሌለ አንድነት ሊኖር ስለማይችል ብሔራዊ ስሜት እንዲሰርፅ ለማድረግ መሆኑን ገልፀዋል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

የኢህአዴግ እና የተቀዋሚ ድርጅቶች ድርድር ሂደት - ከፓርቲ አመራሮች ጋር ውይይት
please wait

No media source currently available

0:00 0:21:43 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG