በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የፕሬዝዳንት ባራክ ኦባማ አርጀንቲና ጉብኝት

የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዘዳንት ባራክ ኦባማ በዛሬው እለት ከአርጀንቲናው አቻቸው ከማውሪስዮ ማክሪ (Mauricio Macri) ጋር ተገናኝተው በሁለቱ ሀገሮች መካከል ስላለው ግንኙነት ተነጋግረዋል።

ሚስተር ኦባማ ለሁለት ቀናት ጉብኝት ብዌኖስ አይሬስ (Buenos Aires) አውሮፕላን ማረፊያ የደረሱት ትናንት ማለዳ ሲሆን፥ እለቱ በዚያች ሀገር ውስጥ ከ 40 ዓመታት በፊት በዩናይትድ ስቴትስ ከተደገፈው የመንግሥት ግልበጣ ቀን ጋር ተገጣጥሟል።


ተጨማሪ ይጫኑ

XS
SM
MD
LG