በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የቀጣዩ ሃገር አቀፍ ምርጫ ጉዳይ


edp press conference
edp press conference

ቀጣዩ ሃገር አቀፍ ምርጫ አመቺ ሁኔታ ለመፍጠር ለሚያስችል ጊዜ መራዘም እንዳለበት በአቶ አዳነ ታፈሰ የሚመራው የኢትዮጵያዊያን ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ - ኢዴፓ አሳሰበ።

ምርጫው “በተያዘለት ጊዜ እንዲካሄድ ግፊት እያደረጉ ነው” ያላቸውን የፖለቲካ ኃይሎች ተችቷል።

እነዚህ ኃይሎች “ሰላማዊ ባልሆነ ሁኔታ ውስጥ በሚካሄድ ምርጫ ለሥልጣን ለመብቃት የተሻለ ዕድል እንዳላቸው የሚያምኑ ናቸው” ብሏል።

የምርጫ ጊዜን የማራዘም ሥልጣን “የእኔ አይደለም” ያለው ብሄራዊ የምርጫ ቦርድ በበኩሉ “ምርጫው በተያዘለት ጊዜ ይካሄዳል” በሚል ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን ለቪኦኤ አስታውቋል።

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

የቀጣዩ ሃገር አቀፍ ምርጫ ጉዳይ
please wait

No media source currently available

0:00 0:11:11 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG