በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ትረምፕ ከሕዝብ በተወጣጣው ችሎት ጥፋተኛ ተባሉ


ትረምፕ ከሕዝብ በተወጣጣው ችሎት ጥፋተኛ ተባሉ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:14 0:00

ትረምፕ ከሕዝብ በተወጣጣው ችሎት ጥፋተኛ ተባሉ

በኒው ዮርክ ፍርድ ቤት ያስቻሉት ከህዝብ የተውጣጡ ዳኞች የቀድሞ ፕሬዚደንት ዶናልድ ትረምፕ በቀረቡባቸው ክሶች በሙሉ የጥፋተኛነት ውሳኔ ሰጥተዋል።

ትረምፕ የተከሰሱት እ አ አ በ2016 ዓም በተካሂደው ምርጫ ውጤት ላይ ተጽዕኖ ለማሳደር ብለው ለወሲባዊ ፊልም ተዋናይቱ ገንዘብ መከፈሉን ከንግድ ድርጅታቸው ዶሴ ደብቀዋል ተብለው ሲሆን ከህዝብ የተውጣጡት ዳኞች ችሎቱ ትላንት ሐሙስ ውሳኔውን ሰጥቷል።

ቲና ትሪን ከኒው ዮርክ ያጠናቀረችውን ዘገባ ቆንጅት ታየ ወደ አማርኛ መልሳዋለች።

መድረክ / ፎረም

XS
SM
MD
LG