በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የሰላም ሳምንት ጥሪ እንደሚቀጥል ተገለፀ


የሰላም ሳምንት ጥሪ
የሰላም ሳምንት ጥሪ

ከታህሳስ 29 ጀምሮ ለሁለት ሳምንት የታወጀው "የሰላም ሳምንት ጥሪ" እንደሚቀጥል አባ ገዳ ጂሎ መንድ'ዖ ተናገሩ።

ከታህሳስ 29 ጀምሮ ለሁለት ሳምንት የታወጀው ‘የሰላም ሳምንት ጥሪ’ እንደሚቀጥል አባ ገዳ ጂሎ መንድ’ዖ ተናገሩ።

አባ ገዳ ጂሎ ዐዋጁ ከታወጀ ወዲህ የአካባቢው ሰላም በመሻሻሉ፣ በትጥቅ ትግል ላይ የነበሩ ታጣቂዎችም በሰላማዊ ሁኔታ ወደ መነጋገር ሂደት እየመጡ መሆናቸውን ተናግረዋል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

የሰላም ሳምንት ጥሪ እንደሚቀጥል ተገለፀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:43 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG