ዋሺንግተን ዲሲ —
ዶ/ር እርቁ ይመርንና የሲምፖዚየሙ ሰብሳቢ ዶ/ር ሙላቱ ውብነህ
"ኢትዮጵያዊነት" የተሰኘው የሲቪክ ድርጅት ባለፈው ቅዳሜና እሑድ ለሦስተኛ ጊዜ ያዘጋጀውን ሲምፖዚየም ሲልቨር ስፕሪንግ በሚገኘው በሸራተን ሆቴል አካሂዷል።
ሲምፖዚየሙ ምን ያህል የታለመለትን ግብ መቷል?
አዲሱ አበበ የኢትዮጵያዊነት ድርጅት ሊቀ መንበር የሆኑትን ዶ/ር እርቁ ይመርንና የሲምፖዚየሙን ሰብሳቢ ዶ/ር ሙላቱ ውብነህን ለኢትዮጵያውያን በአሜሪካ ፕሮግራሙ አወያይቷል፡።
ዶ/ር ሙላቱ፣ በሲምፖዚየሙ ላይ ስለተገኘው ሕዝብ በመናገር ይጀምራሉ።
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
ቀጥተኛ መገናኛ