በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኢትዮጵያዊነት


"ኢትዮጵያዊነት" የተሰኘው የሲቪክ ድርጅት ባለፈው ቅዳሜና እሑድ ለሦስተኛ ጊዜ ያዘጋጀውን ሲምፖዚየም ሲልቨር ስፕሪንግ በሚገኘው በሸራተን ሆቴል አካሂዷል።

"ኢትዮጵያዊነት" የተሰኘው የሲቪክ ድርጅት ባለፈው ቅዳሜና እሑድ ለሦስተኛ ጊዜ ያዘጋጀውን ሲምፖዚየም ሲልቨር ስፕሪንግ በሚገኘው በሸራተን ሆቴል አካሂዷል።

ሲምፖዚየሙ ምን ያህል የታለመለትን ግብ መቷል?

ዶ/ር እርቁ ይመርንና የሲምፖዚየሙ ሰብሳቢ ዶ/ር ሙላቱ ውብነህ
ዶ/ር እርቁ ይመርንና የሲምፖዚየሙ ሰብሳቢ ዶ/ር ሙላቱ ውብነህ

አዲሱ አበበ የኢትዮጵያዊነት ድርጅት ሊቀ መንበር የሆኑትን ዶ/ር እርቁ ይመርንና የሲምፖዚየሙን ሰብሳቢ ዶ/ር ሙላቱ ውብነህን ለኢትዮጵያውያን በአሜሪካ ፕሮግራሙ አወያይቷል፡።

ዶ/ር ሙላቱ፣ በሲምፖዚየሙ ላይ ስለተገኘው ሕዝብ በመናገር ይጀምራሉ።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

ኢትዮጵያዊነት
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:18 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG