በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በኢትዮጵያ የሰብዓዊ መብቶች ጥሰት አሳሳቢ ሆኖ መቀጠሉን ኢሰመኮ ገለፀ


በኢትዮጵያ የሰብዓዊ መብቶች ጥሰት አሳሳቢ ሆኖ መቀጠሉን ኢሰመኮ ገለፀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:57 0:00

በኢትዮጵያ በግጭት አካባቢዎች የሚፈፀሙ ዘርፈ ብዙ የሰብዓዊ መብት ጥሰቶች አሳሳቢ ሆነው መቀጠላቸውን ኢሰመኮ አስታወቀ

የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ)፣በግጭት ዐውድ ውስጥ ያሉ አካባቢዎችን የሩብ ዓመት የሰብዓዊ መብት ሁኔታ የተመለከተ ሪፖርት ትላንት አመሻሽ ላይ አውጥቷል፡፡

ሪፖርቱ፣ በአምስት ክልሎች ውስጥ በርካታ ሲቪሎች መገደላቸውን፣ ብዙዎች ለአካል ጉዳት መዳረጋቸውን እና ከፍተኛ የንብረት ውድመት መድረሱን አመልክቷል፡፡

በግጭት ተሳታፊ የሆኑ ሁሉም አካላት ያለምንም ቅድመ ሁኔታ ተኩስ አቁም በማድረግ ለግጭቱ ሰላማዊ መፍትሔ እንዲያፈላልጉም ኮሚሽኑ በድጋሚ ጠይቋል፡፡

መድረክ / ፎረም

XS
SM
MD
LG