በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ዶ/ር ዳንኤል በቀለ ሊያሸልማቸው የሚገባ ተቋማዊ ለውጥ ማምጣታቸውን ም/ኮሚሽነሯ ተናገሩ


የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር ዶ/ር ዳንኤል በቀለ
የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር ዶ/ር ዳንኤል በቀለ

የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር ዶ/ር ዳንኤል በቀለ የጀርመን አፍሪካ ፋውንዴሽን የ2021 ሽልማት መቀዳጀታቸው ይፋ ተደረገ። በሌላ በኩል ደግሞ በትግራይ ክልል ተፈጽሟል የተባለውን የሰብዓዊ መብቶች ጥሰት ከማጣራቱ ሂደት የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን እና የኮሚሽነሩን ተሳትፎ አጥብቀው እንደሚቃወሙ የኢትዮጵያ መንግሥት በአሸባሪነት የፈረጀው የህወሃት መሪ ዶ/ር ደብረጽዮን ገብረ ሚካኤል ጠየቁ። ኮሚሽኑ ገለልተኛ፣ ነፃና ሃቀኛ ሥራ እያከናወነ ለመሆኑ የተመሰከረለት እንደሆነ ደግሞ ምክትል ዋና ኮሚሽነር ራኬብ መሰለ ለቪኦኤ ገለፁ።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያድምጡ፡፡

ዶ/ር ዳንኤል በቀለ ሊያሸልማቸው የሚገባ ተቋማዊ ለውጥ ማምጣታቸውን ም/ኮሚሽነሯ ተናገሩ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:39 0:00


XS
SM
MD
LG