በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የግብፅ የተቀየረ አቋም


በአባይ ወንዝ ዓለምአቀፍ ግንኙነት ላይ የአዲሲቱ ግብፅ አቋም የመለሣለስ አዝማሚያ ያሣየ ይመስላል፡፡

የግብፅ ጠቅላይ ሚኒስትር ዛሬ ያጠናቀቁት የኢትዮጵያ ጉብኝታቸው በአባይ ውኃ መጋራት ጉዳይ ለረጅም ጊዜ የቆየውን ጭቅጭቅ ለመፍታት በራሳቸው ቃል "አዲስ ሁኔታ ከፍቷል" ሲሉ አስታውቀዋል።

በዩጋንዳና በኢትዮጵያ ያደረጉትን የሁለት ቀናት ጉብኝት ሲያጠናቅቁ የግብፁ ጠቅላይ ሚኒስትር ኢሣም ሻራፍ የሙባረክ አስተዳደር የሚገለፅበት በግብፅና በጥቁር አፍሪካ መካከል ያለው ውጥረት እየረገበ መምጣቱን አመልክተዋል፡፡

"እኛ እኮ እራሣችንም አፍሪካዊያን ነን" ብለዋል ጠቅላይ ሚኒስትር ሻራፍ፡፡

ዝርዝሩን ያዳምጡ፡፡

XS
SM
MD
LG