በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የአሥረኛው የኢሕአዴግ ጉባኤ ይዘትና በአገሪቱ አንገብጋቢ ጉዳዮች ላይ ያለው አንድምታ?


EPRDF
EPRDF

“ይህች አገር ሰው የሌላት ይመስል፤ የተማረና በቴክኖሎጂም ከእነርሱ በላይ የታጠቀ ባለበት፤ በአመለካከትም ቢሆን ከእነሱ የበለጠ እንጂ ያነሰ የተቆርቋሪነት መንፈስ የሌለው ትውልድ እያለ አንድ ሰው የተለያዩ ድርጅችን የመምራት ኃላፊነት ጠቅልሎ እንዲይዝ የሚፈቅደው አሠራር ብዙ ዋጋ አስከፍሎናል። እየወደቁ ያሉትም ዘርፎች ብዙ ናቸው።” አቶ ሰይፈ ኃይሉ በመቀሌ ዩኒቨርሲቲ የፖለቲካ ሳይንስና ስትራተጂካዊ ጥናት መምሕር።

please wait

No media source currently available

0:00 0:08:00 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ
please wait

No media source currently available

0:00 0:10:10 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:30 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ


አቶ ኃይለማሪያም ደሳለኝን በሊቀ መንበርነት አቶ ደመቀ መኮንን ምክትላቸው አድሮጎ በድጋሚ የመረጠውና በቅርቡ የተካሄደው አሥረኛው የኢሕአዴግ ጉባኤ ላይ ያተኮረ የባለ ሞያ ትንታኔ።

በጉባኤው የትኩረት ጭብጦች ይዘትና ፋይዳ፤ በጠቅላይ ሚንስትሩ ንግግሮችና በተቃዋሚዎች ምላሽ ዙሪያ ያተኮረው ቅንብር ጉባኤው ለአገሪቱ አንገብጋቢ ጉዳዮች የሰጠውን ምላሽም ይመረምራል።

ምያዊ ትንታኔውን የሚያቀርቡት አቶ ሰይፈ ኃይሉ በመቀሌ ዩኒቨርሲቲ የፖለቲካ ሳይንስና ስትራተጂካዊ ጥናት ትምሕርት ክፍል ተባባሪ ፕሮፌሰር ናቸው።

XS
SM
MD
LG