በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ከመጠን ያለፈ የቁጣ ሥሜትና የጠብ አጫሪነት ዝንባሌ


ፕሮፌሰር ዮናስ እንዳለ እና ዶ/ር ዋልተንጉስ ዳርጌ
ፕሮፌሰር ዮናስ እንዳለ እና ዶ/ር ዋልተንጉስ ዳርጌ

“አንድ ሰው ስለ ራሱ፣ ስለ ሌሎችና ስለ ዓለም ያለው አስተሳሰብ ሁሉን ነገር ከመጠን በላይ በችኮነት የሚያይ ከሆነ፣ ሰዎች ተነስተውብኛል ሊያጠፉኝ ነው ካለ ከፍተኛ የንዴትና የስጋት ስሜት ሊፈጥርበት ይችላል።" ፕሮፌሰር ዮናስ እንዳለ። “.. ድንገት እንዲህ ባለ ቁጣ የሚዋጥን ሰው የሚተነኩ ነገሮች የትየለሌ ናቸው። ምክኒያታዊነት የለውም። ያን ስሜት እንደ ሱስ ማረቅ ነው የሚሻለው።..” ዶ/ር ዋልተንጉስ ዳርጌ።

በኢትዮጵያ ለወራት በዘለቁት ግጭቶች የታዩትን ኃይል የተቀላቀለባቸው ጠብ አጫሪ ዝንባሌ ከመጠን ያለፈ ቁጣ የሚንጸባረቅበትን ጠባይ ምንነት ለመርመር የታለመ ቅንብር ነው።

በተከታታይ ዝግጅቱ ለጥያቄዎቹ ሞያዊ ትንታኔውን የሚሰጡን፥ የዘወትር የፕሮግራሙ ተባባሪ፤ በዚህ በዩናይትድ ስቴትስ በሚገኘው የሜዮ ክሊኒክ የነርቭና የአዕምሮ ህክምና ልዩ ባለሞያ ፕሮፌሰር ዮናስ እንዳለ ገዳ እና በጀርመኑ የድሬስደን ዩኒቨርሲቲ የቴክኖሎጂ ት/ርት ክፍል ተባባሪ ፕሮፌሰርና የበርካታ መጻሕፍት ደራሲው ዶ/ር ዋልተንጉስ ዳርጌ ጋር ናቸው።

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

ከመጠን ያለፈ የቁጣ ሥሜትና የጠብ አጫሪነት ዝንባሌ
please wait

No media source currently available

0:00 0:16:55 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG