በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የትምህርትና ማዕድን ሚኒስቴሮች አብረው ሊሠሩ ነው


የትምህርትና ማዕድን ሚኒስቴሮች አብረው ሊሠሩ ነው
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:27 0:00

የትምህርትና ማዕድን ሚኒስቴሮች አብረው ሊሠሩ ነው

የማዕድን ዘርፍ በሰለጠነ የሰው ኃይል እንዲለማ ለማድረግ እየሠራ መሆኑን የማዕድን ሚኒስቴር አስታውቋል።

በማዕድን ልማት ላይ የሚታየውን የሰለጠነ የሰው ኃብትና የቴክኖሎጂ እጥረት ለመቅረፍ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ከማዕድን ሚኒስቴር ጋር መሥራት አስፈላጊ መሆኑንም የማዕድን ሚኒስትር ታከለ ኡማ ተናግረዋል።

ያለውን የተፈጥሮ ኃብት ለማልማትና ለመጠቀም የሰለጠኑና ብቃት ያላቸው ባለሙያዎች እንደሚያስፈልጉ የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ አሳስበዋል።

XS
SM
MD
LG