በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የትምህርት ተቋማት የግጭት ማዕከል እንዳይሆኑ ለተማሪዎች ማሳሰቢያ ተሰጠ


የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ገዱ አንዳርጋቸው
የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ገዱ አንዳርጋቸው

የትምህርት ተቋማት የእውቀት እንጅ የግጭት ማዕከል እንዳልሆነ ተማሪዎች ተረድተው የመጡበትን ዓላማ ለማሳካት ቅድሚያ መስጠት አለባቸው ሲሉ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ገዱ አንዳርጋቸው ገለፁ።

የትምህርት ተቋማት የእውቀት እንጅ የግጭት ማዕከል እንዳልሆነ ተማሪዎች ተረድተው የመጡበትን ዓላማ ለማሳካት ቅድሚያ መስጠት አለባቸው ሲሉ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ገዱ አንዳርጋቸው ገለፁ።

ሰላምን ማደፍረስ ለሚጥሩ ኃይሎች ተማሪዎች መጠቀሚያ ከመሆን ራሳቸውን እንዲጠብቁም አሳስበዋል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

የትምህርት ተቋማት የግጭት ማዕከል እንዳይሆኑ ለተማሪዎች ማሳሰቢያ ተሰጠ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:27 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG