በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኢዴፓ ከገዥው ፓርቲ ጋር እየተካሄደ ያለውን ድርድር መነሻ ያደረገ የአመራር ውዝግብ


ተቃዋሚው የኢትዮጵያዊያን ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ /ኢዴፓ/ ከገዥው ፓርቲ ጋር እየተካሄደ ያለውን ድርድር መነሻ ያደረገ የአመራር ውዝግብ ውስጥ ገብቷል።

ተቃዋሚው የኢትዮጵያዊያን ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ /ኢዴፓ/ ከገዥው ፓርቲ ጋር እየተካሄደ ያለውን ድርድር መነሻ ያደረገ የአመራር ውዝግብ ውስጥ ገብቷል።

ሊቀመንበሩ ዶ/ር ጫኔ ከበደና ሌሎቹ ተደራዳሪዎች የፓርቲውን አቋም እያንፀባረቁ ባለመሆናቸው በብሔራዊ ምክር ቤቱ ስብሰባ ከኃላፊነት ዝቅ መደረጋቸውን አዲስ እንደተመረጡ የተናገሩ አመራሮች ገልፀዋል።

የብሔራዊ ምክር ቤቱ ስብሰባ ሕገወጥ መሆኑን የገለፁት ዶ/ር ጫኔ ከበደ በበኩላቸው አሁንም የፓርቲው ሊቀመንበር መሆናቸውንና፤ ጉዳዩን ወደ ፍርድ ቤት እንደሚወስዱት ነው የተናገሩት።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡ `

ኢዴፓ ከገዥው ፓርቲ ጋር እየተካሄደ ያለውን ድርድር መነሻ ያደረገ የአመራር ውዝግብ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:46 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG