በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

"ኢህአዴግ ሀገሪቱ ውስጥ ያለውን ችግር ሊፈታ እንደማይችል አሳይቶናል" - አቶ ልደቱ አያሌው

አቶ ልደቱ አያሌው
አቶ ልደቱ አያሌው

ኢህአዴግ ሀገሪቱ ውስጥ ያለውን ችግር ሊፈታ እንደማይችል አሳይቶናል ሲሉ አቶ ልደቱ አያሌው አስታወቁ፡፡

ኢህአዴግ ሀገሪቱ ውስጥ ያለውን ችግር ሊፈታ እንደማይችል አሳይቶናል ሲሉ አቶ ልደቱ አያሌው አስታወቁ፡፡

ሥርዓቱ ከዚህ ሁሉ የፖለቲካ ቀውስ የማይማር መሆኑን አሳይቶናል ነው ያሉት የኢዴፓ የብሔራዊ ምክር ቤት አባል አቶ ልደቱ አያሌው፣ ይሄን የተናገሩት ፓርቲያቸውን የማፍረስ እንቅስቃሴ መጀመሩን በአብራሩበት መግለጫ ነው፡፡

ፓርቲያችን ቢፈርስም አዲስ ፓርቲ አቋቁመን ትግላችንን እንቀጥላለን ብለዋል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

"ኢህአዴግ ሀገሪቱ ውስጥ ያለውን ችግር ሊፈታ እንደማይችል አሳይቶናል" - አቶ ልደቱ አያሌው
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:18 0:00

  • 16x9 Image

    እስክንድር ፍሬው

This item is part of

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG