በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ሙስሊሙን ከክርስቲያኑ ያጣመረው የረመዳን ጾም እና ፍቺ በዓል በድሬዳዋ


ሙስሊሙን ከክርስቲያኑ ያጣመረው የረመዳን ጾም እና ፍቺ በዓል በድሬዳዋ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:56 0:00

ሙስሊሙን ከክርስቲያኑ ያጣመረው የረመዳን ጾም እና ፍቺ በዓል በድሬዳዋ

1ሺሕ445ኛው ዒድ አል ፈጥር፣ በድሬዳዋ ከተማ የሙስሊሞችንና የክርስቲያኖችን አንድነት አጎልቶ በሚያሳይ ኹኔታ ተከብሯል።

ከዒድ ሰላት ለሚመለሱ ሙስሊም ምእመናን፣ በከተማዋ የተለያዩ አካባቢዎች ክርስቲያኖች ጣፋጭ ምግቦችን፣ ለስላሳ እና ውኃ በማደል ወደ ቤታቸው ሲሸኙ ታይተዋል፡፡ ቀሳውስት እና ሌሎች የሃይማኖት አባቶችም፣ ይህን የመተሳሰብ መስተንግዶ ካዘጋጁት መካከል ናቸው።

ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

መድረክ / ፎረም

XS
SM
MD
LG