በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የሳይበር የወንጀል መረብ


ፎቶ ፋይል
ፎቶ ፋይል

በዩናይትድ ስቴትስና በሌሎችም አከባቢዎች ከሚገኙ የንግድ ተቋማትና በ$100 ሚልዮን የሚገመት ገንዘብ ለመስረቅ የሚያስልችል የሶፍተ ዌር ፕሮግራም የሚጠቀም ዋናው መሰረቱ ምሥራቅ አውሮፓ የሆነው የሳይበር የወንጀል መረብ እንደተበተነ ታውቋል።

የአሁኑ የኢንተርኔት ወንጀል ቡድን የሌብነት ተግባር የከሸፈው የህግ አስከባሪ ኃይሎች በዓለም ደረጃ ባደርጉት ትብብር መሰረት ነው።

የቡልጌርያ፣ የጆርጂያ፣ የካዛኽስታን፣ የሞልዶቫ፣ የሩስያና የኡክራይን የሳይበር ሌቦች መረብ /GozNym/ የታባለውን ፕሮግራም ተጠቅመው አብዛኞቹ በአሜሪካና በአውሮፓ ከሚገኙ ባንኮችና የንግድ ተቋማት ከ41,000 በላይ ከሆኑ ሰዎች ገንዘብ ለመስረቅ ተጠቅመዋል።

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG