በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የምሥራቅ አፍሪካ ድርቅ የምግቦች ዋጋ እንዲያሻቅብ አድርጓል


ፎቶ ፋይል፡ በ2012 መቋዲሾ ውስጥ
ፎቶ ፋይል፡ በ2012 መቋዲሾ ውስጥ

የተባበሩት መንግሥታት የምግብና እርሻ ድርጅት /FAO/ በሁኔታው ቤተሰቦችና አርብቶ አደሮች እየተሰቃዩ ነው እንደሆነ አስታውቋል።

በሥራቅ አፍሪካ ድርቅ ሰብል ከመሰብሰቡ በፊት እንዲጠወልግ በማድረጉ ዋና የሚባሉት ምግቦች ዋጋ አሻቅቡዋል። የተባበሩት መንግሥታት የምግብና እርሻ ድርጅት /FAO/ በሁኔታው ቤተሰቦችና አርብቶ አደሮች እየተሰቃዩ ነው ብሎአል።

ድርጅቱ ያወጣው ሪፖርት በኢትዮጵያ ኬንያ፣ ሶማሊያ፣ ደቡብ ሱዳን፣ ኡጋንዳና ታንዛኒያ የበቆሎ ፣ ማሽላና ሌሎች ሰብሎች ዋጋ በከፍተኛ ሁኔታ ጨምሯል ይላል፡

ዝርዝርሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያድምጡ።

የምሥራቅ አፍሪካ ድርቅ የምግቦች ዋጋ እንዲያሻቅብ አድርጓል
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:12 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG