በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በኢትዮጵያ ሕፃናትን ለሥራ ማሠማራትና ጉልበት ብዝበዛን ለማስቆም የታቀደ ፕሮጀክት


[ፋይል ፎቶ -አሶሽየተድ ፕረስ/AP]
[ፋይል ፎቶ -አሶሽየተድ ፕረስ/AP]

በኢትዮጵያ ሕፃናትን ለሥራ ማሠማራትና ጉልበት ብዝበዛን ለማስቆም የታቀደ ፕሮጀክት በተመረጡ ክልሎች ውስጥ ሊጀመር እንደሆነ ተገልጿል፡፡

በኢትዮጵያ ሕፃናትን ለሥራ ማሠማራትና ጉልበት ብዝበዛን ለማስቆም የታቀደ ፕሮጀክት በተመረጡ ክልሎች ውስጥ ሊጀመር እንደሆነ ተገልጿል፡፡

ይህ ፕሮጀክት ከአንድ ሺህ በላይ ቤተሰቦችንና ቁጥራቸው ከ12 ሺህ በላይ የሚሆን ልጆችን ሕይወት ለመለወጥ የታሰበ ሲሆን የ11 ሚሊዮን ዶላር ወይም ከ220 ሚሊዮን በላይ የኢትዮጵያ ብር ነዋይ እንደማፈስስበትም ታውቋል፡፡

መለስካቸው አመሃ የላከውን ዘገባ ከድምጽ ፋይሉ ያድምጡ።

በኢትዮጵያ ሕፃናትን ለሥራ ማሠማራትና ጉልበት ብዝበዛን ለማስቆም የታቀደ ፕሮጀክት
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:28 0:00

ኢ4ዋይ ፕሮጀክት በትዊተር

XS
SM
MD
LG