በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ባይደን እና ትረምፕ በስደተኞች ጉዳይ እየተወነጃጀሉ ነው


ባይደን እና ትረምፕ በስደተኞች ጉዳይ እየተወነጃጀሉ ነው
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:27 0:00

ባይደን እና ትረምፕ በስደተኞች ጉዳይ እየተወነጃጀሉ ነው

የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚንታዊ እጩ ዶናልድ ትረምፕ የንግድ ሰነዶችን በማጭበርበር ወንጀል በኒውዮርክ ጥፋተኛ ከተባሉ በኋላ ወደ ምርጫ ዘመቻው ተመልሰዋል። በምዕራብ ዩናይትድ ስቴትስ በተደረጉ የምርጫ ቅስቀሳዎች ላይ ትረምፕ በኢሚግሬሽን (ስደተኞች) ጉዳይ ላይ ያተኮሩ ሲሆን ቻይናን ጨምሮ ሀገራት ወደ አሜሪካ የሚመጡ ሰዎቻቸውን ካላስቆሙ ማዕቀብ እንደሚጥሉባቸው ዝተዋል።

የቪኦኤ ዘጋቢ ስካት ስተርንስ ያጠናቀረውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

መድረክ / ፎረም

XS
SM
MD
LG