በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የአምስት ዓመቱ ዕቅድ


የኢትዮጵያ ፓርላማ የትራንስፎርሜሽን ዕቅዱን አፀደቀ

የኢትዮጵያ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ለሚቀጥሉት አምስት ዓመታት የሚያገለግለውን የእድገትና የመሠረታዊ ለውጥ ዕቅድ አፀደቀ።

ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ ተቃዋሚዎች ለዕቅዱ ስኬት አብረው እንዲሰለፉ ጥሪ አቀረቡ።

ብቸኛው የመድረክ ተወካይ ግን ዕቅዱ ለፕሮፓጋንዳ ፍጆታ የተዘጋጀ ነው ሲሉ አጣጥለውታል።

ለዝርዝሩ የመለስካቸው አምኃን ዘገባ ያዳምጡ።

XS
SM
MD
LG