በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

መንግሥት ቅድመ ሁኔታውን ተቀብሎ እንዲደራደር ዶ/ር ደብረፅዮን ጠየቁ


ፎቶ ፋይል፦ ዶ/ር ደብረጽዮን ገብረሚካኤል
ፎቶ ፋይል፦ ዶ/ር ደብረጽዮን ገብረሚካኤል

“የኢትዮጵያ ፌዴራል መንግሥት ያለው አማራጭ በትግራይ ክልል “ቀረበለት” ያሉትን ቅድመ ሁኔታ "ተቀብሎ መደራደር ካልሆነ ግን መደምሰስ ነው” ሲሉ በትግራይ የክልሉ ፕሬዚዳንት፤ በፌዴራሉ መንግሥት ደግሞ በአሸባሪነት የሚወነጀሉት ዶ/ር ደብረጽዮን ገብረሚካኤል ተናገሩ።

ከትግራይ ቴሌቭዥን ጋር ያደረጉትን ቃለ ምልልስ የተከታተለው የመቀሌው ዘጋቢያችን ሙልጌታ አጽብሃ ተከታዩን አጠናቅሯል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

መንግሥት ቅድመ ሁኔታውን ተቀብሎ እንዲደራደር ዶ/ር ደብረፅዮን ጠየቁ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:17 0:00


XS
SM
MD
LG