በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የሶማሌ ክልል ተፈናቃዮች የኦሮምያ ክልላዊ መንግሥትን አማረሩ

ለሥድስት ወራት የቤት ክራይ ለመክፈል ቃል የገባልን የኦሮምያ ክልላዊ መንግሥትና የአካባቢው አስተዳደር ከሁለት ወራት በኋላ ሜዳ ላይ በትኖናል ሲሉ ከሶማሌ ክልል ተፈናቅለው በቢሾፍቱ ከተማ የሚገኙ ወጣቶች አማረሩ፡፡

ለሥድስት ወራት የቤት ክራይ ለመክፈል ቃል የገባልን የኦሮምያ ክልላዊ መንግሥትና የአካባቢው አስተዳደር ከሁለት ወራት በኋላ ሜዳ ላይ በትኖናል ሲሉ የሶማሌ ክልል ተፈናቃዮች በቢሾፍቱ ከተማ የሚገኙ ወጣቶች ን አማረሩ፡፡

ተቃዋሚው የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ ለእነዚህ ወጣቶች ለሌሎችም ተፈናቃዮች የሚደረገው ድጋፍ ከፍ እንዲል ጠይቋል፡፡ በወጣቶቹ የቀረበው ቅሬታ ተገቢ መሆኑን የገለፀው የቢሾፍቱ ከተማ አስተዳደር በበኩሉ ተጨማሪ ሁለት ወራት የቤት ኪራይ እንዲከፈልላቸው መወሰኑን አስታውቋል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

የሶማሌ ክልል ተፈናቃዮች የኦሮምያ ክልላዊ መንግሥትን አማረሩ
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:24 0:00

  • 16x9 Image

    እስክንድር ፍሬው

This item is part of

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG