በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በዋግ ኽምራ ዞን የሚገኙ ተፈናቃዮች መንግሥት ትኩረት አልሰጠነም አሉ

በተለያዩ የአገሪቱ ክፍሎች በተቀሰቀሱ ግጭቶችና አለመረጋጋት ወደ ዋግ ኽምራ አስተዳደር ዞን ጋዝ ጊብላ ወረዳ የመጡ ተፈናቃዮች ያለምንም ዕርዳት መቆየታቸውን እየተናገሩ ነው፡፡

ተፈናቃዮቹ መንግሥት ትኩረት አልሰጠንም ለኢኮኖሚያዊና ሥነ ልቦና ጫና ተዳርገናል ይላሉ፡፡ የክልሉ መንግሥት ለተፈናቃዮቹ በቅርቡ ዕርዳታ እንደሚጓጓዝላቸው አረጋግጧል፡፡

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያዳምጡ።

በዋግ ኽምራ ዞን የሚገኙ ተፈናቃዮች መንግሥት ትኩረት አልሰጠነም አሉ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:15 0:00

This item is part of

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG