ዋሺንግተን ዲሲ —
የኦሮሞ ፌዴራሊስት ኮንግረስ ምክትል ሊቀ መንበር አቶ ሙላቱ ገመቹና በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የህግ መምህር ዶ/ር መሐሪ ረዳዒ በስብሰባው ተገኝተዋል።
አቶ ልደቱ አያሌው የኢትዮጵያ ዲሞክራስያዊ ፓርቲ የምክር ቤት አባል በስብሰባው ባይሳተፉም እንደተከታተሉት ገልፀውልናል። ሦስቱ ተንታኞች መቀሌ ስለተካሄደው ስብስባ አመለካከታቸውን እንዲገልጹ ጋብዘናል።
የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ