ዋሺንግተን ዲሲ —
የኦሮሞ ፌዴራሊስት ኮንግረስ ምክትል ሊቀ መንበር አቶ ሙላቱ ገመቹና በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የህግ መምህር ዶ/ር መሐሪ ረዳዒ በስብሰባው ተገኝተዋል።
አቶ ልደቱ አያሌው የኢትዮጵያ ዲሞክራስያዊ ፓርቲ የምክር ቤት አባል በስብሰባው ባይሳተፉም እንደተከታተሉት ገልፀውልናል። ሦስቱ ተንታኞች መቀሌ ስለተካሄደው ስብስባ አመለካከታቸውን እንዲገልጹ ጋብዘናል።
የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።