በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኢሕዴግ መግለጫ - አስተያየት ተሰጥቶበታል


በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የታሪክ ትምሕርት መምሕር ረዳት ፕሮፌሰር አቶ አበባው አያሌው ከአዲስ አበባ፣ አቶ አሉላ ሰለሞን ከዋሽንግተን ዲሲና አቶ ገረሱ ቱፋ ከአምስተርዳም
በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የታሪክ ትምሕርት መምሕር ረዳት ፕሮፌሰር አቶ አበባው አያሌው ከአዲስ አበባ፣ አቶ አሉላ ሰለሞን ከዋሽንግተን ዲሲና አቶ ገረሱ ቱፋ ከአምስተርዳም

ለ18 ቀናት ስብሰባ የተቀመጠው ገዢው ፓርቲ በመጨረሻ ቅዳሜ ዕለት ያወጣውን የጹሑፍ መግለጫ በተመለከተ የተለየያዩ አስተያየቶች እየተሰጡ ይገኛሉ። በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የታሪክ ትምሕርት መምሕር ረዳት ፕሮፌሰር አቶ አበባው አያሌው ከአዲስ አበባ፣ አቶ አሉላ ሰለሞን ከዋሽንግተን ዲሲና አቶ ገረሱ ቱፋ ከአምስተርዳም በመግለጫው ላይ ተወያተዋል።

በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የታሪክ ትምሕርት መምሕር ረዳት ፕሮፌሰር አቶ አበባው አያሌው፤ "የኢሕአዴግ መግለጫ ከሕዝብ ይልቅ ፓርቲው ላይ ትኩረት ያደረገና ሀገሪቱ ያለችበት ችግር ትኩረት ውስጥ ያላስገባ ነው" ብሎታል።

አቶ አሉላ ሰለሞን ደግሞ "መግለጫው ብዙ ነገሮችን ከግምት ውስጥ ያስገባ ተግባራዊ ሲደረግ ውጤት የሚያመጣ ነው" ብሎታል።

አቶ ገረሱ ቱፋ፤ "ኢሕአዴግ እንደ ድርጅት መቀጠል ከፈለገ የነበረውን ዕድል ያበላሸና ችግሮች እየተወሳሰቡ እንዲሄዱ መንገድ የከፈተ ነው" ይላል።

ሁሉንም ከውይይቱ ተከታተሉት።

የኢሕዴግ መግለጫ - አስተያየት ተሰጥቶበታል
please wait

No media source currently available

0:00 0:15:31 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG