ዋሽንግተን ዲሲ —
በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የታሪክ ትምሕርት መምሕር ረዳት ፕሮፌሰር አቶ አበባው አያሌው፤ "የኢሕአዴግ መግለጫ ከሕዝብ ይልቅ ፓርቲው ላይ ትኩረት ያደረገና ሀገሪቱ ያለችበት ችግር ትኩረት ውስጥ ያላስገባ ነው" ብሎታል።
አቶ አሉላ ሰለሞን ደግሞ "መግለጫው ብዙ ነገሮችን ከግምት ውስጥ ያስገባ ተግባራዊ ሲደረግ ውጤት የሚያመጣ ነው" ብሎታል።
አቶ ገረሱ ቱፋ፤ "ኢሕአዴግ እንደ ድርጅት መቀጠል ከፈለገ የነበረውን ዕድል ያበላሸና ችግሮች እየተወሳሰቡ እንዲሄዱ መንገድ የከፈተ ነው" ይላል።
ሁሉንም ከውይይቱ ተከታተሉት።
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ