መቀሌ —
በህገ ወጥ መንገድ ወደ ሱዳን የሚሻገሩ ዜጎች አካላዊና ሥነ ልቦናዊ ችግር እያጋጠመ መሆኑን ተገልጿል።
የተካሄደው መድረክ የሁለቱን ሃገራት መንግሥታት በጉዳዩ ሕግ በማውጣት ለእነዚህ ወገኖች ተጠቃሚ የሚሆን ግብዓት ከውይይቱ ይገኛል ተብሏል።
ለተጨማሪ ዘገባ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።