በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በድሬዳዋ ግጭት ጉዳት ደረሰ


ድሬዳዋ
ድሬዳዋ

በድሬዳዋ የእግር ኳስ ውድድርን ተከትሎ የተነሳ የሠፈር ፀብ፣ ቆይቶ የብሔር መልክ በመያዝ በድርጊቱ ተሳታፊ ያልነበሩ ንፁሐንን ጭምር ለጥቃት መዳረጉን ተጎጂዎች ለአሜሪካ ድምፅ ገለፁ፡፡

የእግር ኳስ ውድድርን ተከትሎ የተፈጠረውን ግጭት በተመለከተ ከፖሊስ መረጃ ለማግኘት ያደረግነው ሙከራ አልተሳካም፡፡

በድሬዳዋ ግጭት ጉዳት ደረሰ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:11 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG