ድሬዳዋ —
ከብልፅግና ፓርቲ ጋር መዋሃድ በተለያዩ ክልሎች ያሉ የብሄሩን ተወላጆች በፖለቲካ ለማሳተፍና በሀገርቀፍ ደረጃ በሚወሰኑ ወሳኔዎች ላይም ተገልሎ የነበረበትን ሁኔታ ያስቀራል ብለዋል የክልሉ የመንግሥት ኮሚዩኒኬሽንስ ጉዳዮች ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ አብዱልመሊክ መሀመድ።
የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።