በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በድሬዳዋ የተፈፀመ ጥቃትን ተከትሎ የተነሳ ተቃውሞ


በድሬዳዋ የሐይማኖት በዓል አከባበር ላይ የተፈፀመ ጥቃትን ተከትሎ የተነሳው ተቃውሞ ላይ ተሳትፋችኋል በመባል የተያዙ 27 ተጠርጣሪዎች ላይ የአስተዳደሩ የመጀመሪያ ፍርድቤት ፈቅዶት የነበረውን ዋስትና የይግባኝ ሰሚ ፍርድቤቱ ውድቅ አድርጎታል፡፡

በድሬዳዋ የሐይማኖት በዓል አከባበር ላይ የተፈፀመ ጥቃትን ተከትሎ የተነሳው ተቃውሞ ላይ ተሳትፋችኋል በመባል የተያዙ 27 ተጠርጣሪዎች ላይ የአስተዳደሩ የመጀመሪያ ፍርድቤት ፈቅዶት የነበረውን ዋስትና የይግባኝ ሰሚ ፍርድቤቱ ውድቅ አድርጎታል፡፡

አስተዳደሩ በተቃውሞ እንቅስቃሴው ላይ ረብሻ እንዲነሳ አስተባብረዋል፣ መንገድ ዘግተዋል፣ ልዩ ልዩ ጥፋቶችን ፈፅመዋል ብሎ በቁጥጥር ፕሥር ያዋላቸውን 308 ተጠርጣሪዎች በሦስት መዝገብ ከፍሎ ጉዳያቸውን እያየ ነው፤ በተጠርጣሪነት ለተያዙት በአስተዳደሩ የሚገኙ 14 የግል ጠበቆች በበጎ ፈቃደኝነት ነፃ የጥብቅና አገልግሎት እየሰጧቸው ነው፡፡

ጠበቆቹ የህግ ጥሰት እየተፈፀመ ነው ይላሉ፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

በድሬዳዋ የተፈፀመ ጥቃትን ተከትሎ የተነሳ ተቃውሞ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:01 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG