በአረብ አገር ያሳለፉትን ሕይወት “ከሚነገረው በላይ ከባድ ነበር” ሲሉ ይገልጹታል - ከብዙ ልፋት እና ጥረት በኋላ ወደ አገራቸው ለመመለስ የበቁ ሴቶች፡፡
ወደ አገር ቤት ከተመለሱ በኋላ ሕይወታቸውን ለመለወጥ የሚያደርጉትን እንቅስቃሴ አስመልክቶ ያነጋገራቸው፣ የደሴው ባልደረባችን ዘገባ ልኳል፡፡
በአረብ አገር ያሳለፉትን ሕይወት “ከሚነገረው በላይ ከባድ ነበር” ሲሉ ይገልጹታል - ከብዙ ልፋት እና ጥረት በኋላ ወደ አገራቸው ለመመለስ የበቁ ሴቶች፡፡
ወደ አገር ቤት ከተመለሱ በኋላ ሕይወታቸውን ለመለወጥ የሚያደርጉትን እንቅስቃሴ አስመልክቶ ያነጋገራቸው፣ የደሴው ባልደረባችን ዘገባ ልኳል፡፡
መድረክ / ፎረም