በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ከወሎ ዩኒቨርሲቲ በግጭቶች ምክንያት ወደቤተሰቦቻቸው የሄዱ ተማሪዎች ተመለሱ


ከወሎ ዩኒቨርሲቲ በግጭቶች ምክንያት ወደቤተሰቦቻቸው የሄዱ ተማሪዎች ተመለሱ
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:58 0:00

በግጭቶች ምክንያት ወደቤተሰቦቻቸው የሄዱ ተማሪዎች አስተማማኝ ሰላም ሰላለ ተመልሰው ትምህርታቸውን እንዲቀጥሉ ወሎ ዩኒቨርሲቲ ጥሪ አስተላለፈ፡፡ ተማሪዎችን ጨምሮ የዩኒቨርሲቲው ማኅበረሰብ ለግጭቶች መንስዔ የሆኑ ችግሮችን በዘላቂነት ለመፍታት ዝግጁነታቸውን አረጋግጠዋል፡፡

XS
SM
MD
LG