ባለፈው ሳምንት የተካሄደውን ብሄራዊ ምርጫ ለመዘገብ ወደ ኢትዮጵያ የተጓዘው ባልደረባችን ደረጀ ደስታ መሰንበቻውን ወደ ዳንሻ፣ ሁመራና ማይካድራ ተጉዞ ተመልሷል።
በአካባቢው ያለውን ሁኔታ ተዘዋውሮ ያየውን ሊነግረን ካለበት ማምሻውን በስልክ አግኝተነዋል።
አጠር ያለውን ምልልሳችንን ከዚህ ያድምጡ።
ባለፈው ሳምንት የተካሄደውን ብሄራዊ ምርጫ ለመዘገብ ወደ ኢትዮጵያ የተጓዘው ባልደረባችን ደረጀ ደስታ መሰንበቻውን ወደ ዳንሻ፣ ሁመራና ማይካድራ ተጉዞ ተመልሷል።
በአካባቢው ያለውን ሁኔታ ተዘዋውሮ ያየውን ሊነግረን ካለበት ማምሻውን በስልክ አግኝተነዋል።
አጠር ያለውን ምልልሳችንን ከዚህ ያድምጡ።