በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በግጭት ምክኒያት ከደራሼ የተፈናቀሉ ነዋሪዎች መቸገራቸውን ገለጹ


በግጭት ምክኒያት ከደራሼ የተፈናቀሉ ነዋሪዎች መቸገራቸውን ገለጹ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:53 0:00

በግጭት ምክኒያት ከደራሼ የተፈናቀሉ ነዋሪዎች መቸገራቸውን ገለጹ

በደቡብ ክልል ደራሼ ልዩ ወረዳ በግጭት ምክኒያት የተፈናቀሉ በሺሕዎች የሚቆጠሩ የአካባቢው ነዋሪዎች በችግር ላይ እንደሚገኙ ተናገሩ። አብዛኞቹ መኖሪያ ቤታቸው በመቃጠሉ መፈናቀላቸውን የገለፁት ነዋሪዎች መጠለያ ሳያገኙ ብዙ ቀናትን እንዳሳለፉ ገልፀዋል።

ከክልሉ አደጋ ሥጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን ምላሽ ለማድረግ ያደረግነው ጥረት አልተሳካም። ምላሽ እንዳገኘን ይዘን እንመለሳለን።

ዘገባውን ያጠናቀረው ዮናታን ዘብዲዮስ ነው።

XS
SM
MD
LG