በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ዲሞክራሲ በተግባር

ፎቶ ፋይል
ፎቶ ፋይል

በተለያዩ የኦሮሚያ ክልል ከተሞች የተጠራው የአምስት ቀናት የሥራ ማቆም አድማ መጀመሩ ተገለፀ።

በተለያዩ የኦሮሚያ ክልል ከተሞች የተጠራው የአምስት ቀናት የሥራ ማቆም አድማ መጀመሩ ተገለፀ።

በዚህም ምክንያት የንግድ መደብሮች መዘጋታቸውና የትራንስፖርት አገልግሎት መቋረጡ ተነግሯል።

አድማው በአማር ክልል ውስጥም እየተካሄደ መሆኑ ታውቋል።

አንዳንድ የከተሞቹን ነዋሪዎች አነጋግረናል። የባልሥልጣናት ምላሽ ለማግኘትም ጥረት አድርገናል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

ዲሞክራሲ በተግባር
please wait

No media source currently available

0:00 0:11:12 0:00

This item is part of

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG