በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ዶ/ር ደብረፅዮን ቤኒሻንጉል ጉምዝ ውስጥ ስለተፈፀመው ጥቃት ተናገሩ


ፎቶ ፋይል፦ የህወሓት ሊቀመንበር ዶ/ር ደብረፅዮን ገብረሚካኤል
ፎቶ ፋይል፦ የህወሓት ሊቀመንበር ዶ/ር ደብረፅዮን ገብረሚካኤል

ቤኒሻንጉል ክልል ውስጥ በሕይወት ያለ ሰውና አስከሬኖችን ያቃጠሉ “ለፍርድ እንዲቀርቡ እንሠራለን” ሲሉ የህወሓት ሊቀመንበር ዶ/ር ደብረፅዮን ገብረሚካኤል ተናግረዋል።

በተፈጠረው ሁኔታ ማዘናቸውንም ገልፀዋል።

ለዝርዝሩ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

ዶ/ር ደብረፅዮን ቤኒሻንጉል ጉምዝ ውስጥ ስለተፈፀመው ጥቃት ተናገሩ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:21 0:00

XS
SM
MD
LG