በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ በተፈጠረ ግጭት የሞትና የመቁሰል አደጋ ደረሰ


ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ
ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ

ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ ውስጥ ካለፈው ዓርብ ጀምሮ በተማሪዎች መካከል በተፈጠረ ግጭት የአንድ ተማሪ ሕይወት መጥፋቱ ተገለፀ።

ሌሎች ሦስት ተማሪዎች መቁሰላቸውንና ምርመራ እየተካሄደ መሆኑን የምሥራቅ ጎጃም ዞን ፖሊስ መምሪያ ለቪኦኤ ገልጿል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያዳምጡ።

በደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ በተፈጠረ ግጭት የሞትና የመቁሰል አደጋ ደረሰ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:54 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG