ደሴ —
በሌላ በኩል ግጭቱ እንዲባባስ የሚገፋፉ ተማሪዎች በሕግ ተጠያቂ እንዲሆኑ እንቅስቃሴ መጀመሩን የሰሜን ሸዋ ዞን ፖሊስ አስታውቋል።
የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
ደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ ውስጥ ተከስቶ የነበረው መረጋጋት ቢስተዋልበትም ተመልሶ ላለማገርሸቱ ምንም ዓይነት ማስተማመኛ የለንም ሲሉ ተማሪዎቹ ሥጋታቸውን ገልፀዋል።
በሌላ በኩል ግጭቱ እንዲባባስ የሚገፋፉ ተማሪዎች በሕግ ተጠያቂ እንዲሆኑ እንቅስቃሴ መጀመሩን የሰሜን ሸዋ ዞን ፖሊስ አስታውቋል።
የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ