በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ፕሬዝደንታዊ ክርክሩ ሲተነተን


የቀድሞው ፕሬዝደንት ዶናልድ ትረምፕ፣ ምክትል ፕሬዝደንት ካመላ ሄሪስ
የቀድሞው ፕሬዝደንት ዶናልድ ትረምፕ፣ ምክትል ፕሬዝደንት ካመላ ሄሪስ
ፕሬዝደንታዊ ክርክሩ ሲተነተን
please wait

No media source currently available

0:00 0:16:48 0:00

በጉጉት ሲጠበቅ የነበረው የአሜሪካ ፕሬዝደንታዊ የምርጫ ክርክር በትላንትናው ምሽት ተካሂዷል።

በሚሊዮን የሚቆጠሩ አሜሪካውያንና የተቀረውም ዓለም በተከታተለው በዚሁ ክርክር፣ ሁለቱ እጩዎች ማለትም፤ ምክትል ፕሬዝደንት ካመላ ሄሪስ እና የቀድሞው ፕሬዝደንት ዶናልድ ትረምፕ፣ በሃገር ውስጥ ባሉ አንገብጋቢ ጉዳዮችም ሆነ በውጪ ፖሊሲያቸው ዙሪያ ተከራክረዋል።

ክርክሩን የተከታተለው ባልደረባችን እንግዱ ወልዴ ሁለት እንግዶችን ጋብዞ ተከታዩን አዘጋጅቷል።

መድረክ / ፎረም

XS
SM
MD
LG