በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በአፍጋኒስታን በአጥፍቶ ጠፊ ቦምብ ጥቃት የሞትና የመቁሰል አደጋ ደረሰ

አፍጋኒስታን ናንጋሃር ክፍለ ሀገር በደረሰው አጥፍቶ ጠፊ ቦምብ ጥቃት የሞቱት ሰዎች ቁጥር ሥድሳ ስምንት መድረሱን ባለሥልጣናቱ ገለፁ። ቀደም ሲል ሠላሳ ሁለት ሞተዋል ተብሎ ነበር።

አፍጋኒስታን ናንጋሃር ክፍለ ሀገር በደረሰው አጥፍቶ ጠፊ ቦምብ ጥቃት የሞቱት ሰዎች ቁጥር ሥድሳ ስምንት መድረሱን ባለሥልጣናቱ ገለፁ። ቀደም ሲል ሠላሳ ሁለት ሞተዋል ተብሎ ነበር።

ጥቃቱ የደረሰው ምሥራቅ ናንጋሃር ውስጥ ዳካ የምትባል መንደር ነዋሪዎች የአካባቢው የፖሊስ አዛዥ ከሥራቸው እንዲነሱ በመጠየቅ ባደረጉት ሰልፍ ላይ መሆኑ ታውቋል፡፡

This item is part of

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG