በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በሰሜን አሜሪካ የሚኖሩ የትግራይ ካህናት ማኅበር አባላት ሰልፍ አካሄዱ


በሰሜን አሜሪካ የሚኖሩ የትግራይ ካህናት ማኅበር አባላት ሰልፍ አካሄዱ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:24 0:00

በሰሜን አሜሪካ የሚኖሩ የትግራይ ካህናት ማኅበር አባላት ሰልፍ አካሄዱ

በኢትዮጵያ ትግራይ ክልል “ቀጥሏል” ያሉት ግፍና በደል እንዲቆም፣ እርዳታ እንዲደርስና ሁሉም ወገኖች ለተፈጠሩት ችግሮች ወደ ሰላማዊ መፍትኄ እንዲዞሩ በሰሜን አሜሪካ የትግራይ ካህናት ማኅበር አባላት ጠየቁ።

ካህናቱ ድምፃቸውን ያሰሙት ዋሽንግተን ዲሲ ውስጥ በውጭ ጉዳይ መሥሪያ ቤቱ ደጅ ላይ ትናንት በአካሄዱት ሰልፍ ነው።

ሰልፈኞቹ ጥያቄዎቻቸውን ለውጭ ጉዳይ መሥሪያ ቤቱ ባለሥልጣናት ማቅረባቸውም ተናግረዋል።

XS
SM
MD
LG