በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የቀድሞ የኬንያ ፕሬዚዳንት ዳንኤል አራፕ ሞይ በ95 ዓመታቸው አረፉ


የቀድሞ የኬንያ ፕሬዚዳንት ዳንኤል አራፕ ሞይ
የቀድሞ የኬንያ ፕሬዚዳንት ዳንኤል አራፕ ሞይ

የቀድሞ የኬንያ ፕሬዚዳንት የነበሩት ዳንኤል አራፕ ሞይ ዛሬ በ95 ዓመታቸው ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ።

ሞይ ህይወታቸው ያለፈው በናይሮቢ ሆስፒታል በህክምና ላይ እያሉ መሆናቸውን ቤተሰባቸዉ አስታወቀዋል።

ፕሬዚዳንት ኬንያታ የሞይ ግባተ መሬት እስኪፈፀም ብሄራዊ ሀዘን አውጀዋል።

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

የቀድሞ የኬንያ ፕሬዚዳንት ዳንኤል አራፕ ሞይ በ95 ዓመታቸው አረፉ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:47 0:00


የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG