በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኬንያ ዳዳብ የስደተኞች ካምፕ ነዋሪዎች ሁኔታ


ፎቶ ፋይል
ፎቶ ፋይል

በግዙፉ የኬንያ ዳዳብ የስደተኞች ካምፕ የሚኖሩ ሶማሊያውያን እና ደቡብ ሱዳናውያን ስደተኞች ኑሮችንን ለመቀየር እንድንችል የተሻለ የመዘዋወር ነጻነት ልናገኝ ይገባል፣ ከለጋሾችም ቀጣይነት ያለው የመቋቋሚያ ድጋፍ ያስፈልገናል ሲሉ አሳሰቡ።

በዚህ ሳምንት ጂኔቫ ላይ በተካሄደው የዓለም የስደተኞች ጉዳይ ጉባዔ ላይ ከተካፈሉት ስደተኞች አንዱ መሀመድ አብዲሰላም ባሰማው ንግግር “ክፍት ወህኒ ቤት ነው የምንኖረው፣ ተዘዋውረን ሥራ እንዳንፈልግ ህጋዊ ወረቀት የለንም፣ ነጻነት እንዲሰማን ያለፍርሃት እንድንዘዋወር እንፈልጋለን ብለዋል።

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG