በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ዶ/ር ቢቂላ ሁሪሳ ስለትግራይና ስለሃገሪቱ ሁኔታ


ዶ/ር ቢቂላ ሁሪሳ /የጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት፡ ፎቶ ፟ ፋይል/
ዶ/ር ቢቂላ ሁሪሳ /የጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት፡ ፎቶ ፟ ፋይል/

የኢትዮጵያ ፌደራል መንግሥት “ህግ የማስከበር እንቅስቃሴ” የሚለውና የህወሓት መሪዎች “በትግራይ ላይ የተከፈተ ጦርነት” የሚሉት እየተባባሰ መሆኑ ይታያል።

ስለመንግሥቱ እንቅስቃሴና ስለሃገሪቱም አጠቃላይ ሁኔታ በጠቅላይ ሚኒስትሩ ፅህፈት ቤት የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማዕከል አስተባባሪ ዶ/ር ቢቂላ ሁሪሳ ከቪኦኤ ጋር ሰፊ ቃለምልልስ አድርገዋል።

ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡት

ዶ/ር ቢቂላ ሁሪሳ ስለትግራይና ስለሃገሪቱ ሁኔታ
please wait

No media source currently available

0:00 0:42:09 0:00


XS
SM
MD
LG